የጸጥታው ምክር ቤት የህዳሴው ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር በአፍሪካ ህብረት እንዲታይ ወሰነ። - መነሻ - am
Conteneur d'applications
Agrégateur de contenus
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
Recherche de contenu Web
Agrégateur de contenus
ግብፅ የተለያዩ ምክንያቶች ለመከራከሪያ አቅርባለች።
የኢትዮጵያ መከራከሪ ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እና በጋራ መልማትን ነው መርህ ያደረገቺው።
የታችኞቹ የተፋሰስ ሀገራት ላይ የጉላ ጉዳት የማያደርስ እንደሆን ደጋግማ ብትገልጽም ግብጽና ሱዳን ጉዳዩን አለማቀፋዊና የጸጥታ ጉዳይ አደርገውታል።
በጸጥታው ምክር ቤት ጉዳዩ እንዲታይ የቀረበውን ክርክር ያደመጠው የጸጥታው ምክር ቤቱ ደርድሩ በአፍሪክ ህብረት እንዲታይ ወስኗል።
ኤፍ ቢ ሲ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013
Conteneur d'applications
Agrégateur de contenus
— Articles par la page