የመገናኛ ብዙሀን - መነሻ - am
Conteneur d'applications
Agrégateur de contenus
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
Recherche de contenu Web
Agrégateur de contenus
የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ም/ቤት ፅ/ቤት ከተፋሰስ ልማት ባለስልጣን ከአካባቢ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመሬትና ውሀ ሀብት ማዕከል ጋር በመተባበር በቢሾፍቱ ከተማ ለመገናኛ ብዙሀን ባለሙያዎች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።
በስልጠና መርሀ ግብሩ ላይ የመገናኛ ብዙሀን በተፋሰስ ልማትና አካባቢ ጥበቃ ስራዎች ላይ አትኩረው መስራታቸው ለሀገር የሚኖረው ጥቅም የጎላ እንደሆነ ተጠቁሟል።
በመድረኩ የተፈጥሮ ሀብት መጎዳት ለበርካታ ችግሮች ስለሚያጋልጥ አካባቢያችንን በመጠበቅ የተፋሰስ ስራዎችን ለማረጋገጥ ሊሰራ ይገባል ተብሏል።
የተፈጥሮ ሀብት ስራ ከዘመቻ በዘለለ ባህል ሆኖ እንዲቀጥል መሰራት እንዳለበት ተመላክቷል።
ምንጭ፡-ዋልታ ፤ ሰኔ 25/2013
Conteneur d'applications
Agrégateur de contenus
— Articles par la page