የህዳሴ ግድብ ውሀ ሙሌት፣ ሀይል ማመንጨትና ከፍታውን ማሳደግ የማይቀሩ ተግባራት መሆናቸውን ተቀናቃኞች ሊያውቁት ይገባል ተባለ - መነሻ - am

Sisällytetyt portletit

Sisältöjulkaisija

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ pe, 17 kesäkuuta 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች ke, 8 kesäkuuta 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ ke, 8 kesäkuuta 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Sisältöjulkaisija

የህዳሴ ግድብ ውሀ ሙሌት፣ ሀይል ማመንጨትና ከፍታውን ማሳደግ የማይቀሩ ተግባራት መሆናቸውን ተቀናቃኞች ሊያውቁት ይገባል ተባለ

የህዳሴ ግድብ ውሀ ሙሌት፣ ሀይል ማመንጨትና ከፍታውን ማሳደግ የማይቀሩ ተግባራት መሆናቸውን ተቀናቃኞች ሊያውቁት ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መጪው ክረምት የህዳሴ ግድብ ውሀ ሙሌት፣ ሀይል ማመንጨት መጀመርና ከፍታውን ማሳደግ የማይቀሩ ተግባራት መሆናቸውን ተቀናቃኞች ሊያውቁት ይገባል ተባለ።
በህዳሴው ግድብ ምሁራን ጥናት እና ምርምር ከማድረግ በተጓዳኝ እውነታውን ለአለም አቀፍ ማህበረስብ ማሳወቅ እንደሚገባቸውም ተጠቁሟል።
ይታላቁ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክትና የምሁራን ተሳትፎ በሚል በደማርቆስ ዩኒቨርስቲ የምሁራን ጉባዬ እየተካሄደ ነው።
በጉባኤው በህዳሴው ግድብ ላይ የሚያጠነጥኑ ጽሁፎች እየቀረቡ ነው።
የውኃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ድኤታ ዶክተር አብርሃ አዱኛ ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጸጋዋን ያለማንም ከልካይ ከግብ እንደምታደርሰው ሁሉም ሊያቀው ይገባል ብለዋል።
መጪው ክረምትም የህዳሴ ግድብ ውሀ ሙሌት፣ ሀይል ማመንጨት መጀመርና ከፍታውን ማሳደግ የማይቀሩ ተግባራት እንደሆኑም አስገንዝበዋል

 
 
 

Sisällytetyt portletit

Sisältöjulkaisija