ኢትዮ ቴሌኮም ቴሌ ብርን በመጠቀም ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ድጋፍ ማበርከት የሚያስችል መተግበሪያ ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ - መነሻ - am

Sisällytetyt portletit

Sisältöjulkaisija

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ pe, 17 kesäkuuta 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች ke, 8 kesäkuuta 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ ke, 8 kesäkuuta 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Sisältöjulkaisija

ኢትዮ ቴሌኮም ቴሌ ብርን በመጠቀም ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ድጋፍ ማበርከት የሚያስችል መተግበሪያ ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡

የኢትዮ ቴሌኮም ተወካይ አቶ ብሩክ አድሀና ዛሬ በግዮን ሆቴል በተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተገኝተው እንዳስታወቁት ለህዳሴ ግድብ ድጋፍ ማድረግ የሚፈልግ ማንኛውም ሰው ኢትዮ ቴሌኮም ባዘጋጀው ቴሌ ብርን .በመጠቀም ከአንድ ብር ጀምሮ የሚፈልገውን የገንዘብ መጠን መላክ እንደሚችል አስታውቀዋል፡፡
በመሆኑም የቴሌ ብር መተግበሪያ በመጠቀም እና GERD የሚለውን በመጫን በየቀኑ ድጋፍ ማድረግ የሚችሉ መሆኑን የገለጹት አቶ ብሩክ በተጨማሪም ዘመናዊ ስልኮች የማይጠቀሙ የቴሌኮም ደንበኞች *127# የሚለውን በመጫንና GERD የሚለውን በመምረጥ ለህዳሴ ግድብ የገንዘብ ድጋፍ ማድረግ የሚችሉ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡

Sisällytetyt portletit

Sisältöjulkaisija