ለታላቁ ህዳሴ ግድብ 2ኛ ዙር ውሃ ሙሌት ውሃችን በግድቡ አናት ላይ በመፍሰሱ መላው ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በሙሉ እንኳን ደስ አለን! - መነሻ - am
Sisällytetyt portletit
Sisältöjulkaisija
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
Web-sisällön haku
Sisältöjulkaisija
ለታላቁ ህዳሴ ግድብ 2ኛ ዙር ውሃ ሙሌት ውሃችን በግድቡ አናት ላይ በመፍሰሱ መላው ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በሙሉ እንኳን ደስ አለን!
ለታላቁ ህዳሴ ግድብ 2ኛ ዙር ውሃ ሙሌት ውሃችን በግድቡ አናት ላይ በመፍሰሱ መላው ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በሙሉ እንኳን ደስ አለን! ግድቡ ለዳግም የውሃ ሙሌት ስኬት የበቃው መላው ኢትዮጵያውያን አንድ ሆነን ለግድቡ ሁለንተናዊ ድጋፍ ማድረግ በመቻላችን በመሆኑ ሙሌቱ የያንዳንዳችን ኢትዮጵያውያን ስኬት ነው።በዘንድሮ ዓመት ከ2 ቢሊዮን ብር በላይ ለግድቡ ግንባታ ድጋፍ መሰብሰብ መቻሉ ሌላው ትልቅ ስኬት ነው። በመሆኑም በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ በማለት ድጋፋችሁን የበለጠ እንድታጠናክሩ ስል ጥሪዬን አቀርባለሁ አመሰግናለሁ! የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ፅ/ቤት ሃምሌ 12/2013 ዓ/ም
Sisällytetyt portletit
Sisältöjulkaisija
— Merkintöjä per sivu