ኢትዮጵያ ሁለተኛው የግድቡ ሙሌት ከመጀመሩ በፊት መረጃዎችን ለመለዋወጥ ሱዳን እና ግብጽ ተወካይ እንዲሰይሙ ጋበዘች - መነሻ - am

Portlets anidados

Publicador de contenidos

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ vie, 17 jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች mié, 8 jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ mié, 8 jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Publicador de contenidos

ኢትዮጵያ ሁለተኛው የግድቡ ሙሌት ከመጀመሩ በፊት መረጃዎችን ለመለዋወጥ ሱዳን እና ግብጽ ተወካይ እንዲሰይሙ ጋበዘች

የውሃ፣ መስኖና ኢነርጅ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ሁለተኛው የግድቡ ሙሌት ከመጀመሩ በፊት መረጃዎችን ለመለዋወጥ ሱዳን እና ግብጽ ተወካይ እንዲሰይሙ ጋበዙ፡፡

ለሃገራቱ የውሃ ሚኒስትሮች በጻፉት ደብዳቤ በመጭው ክረምት ከሚጀመረው የግድቡ የውሃ ሙሌት ጋር በተያያዘ መረጃዎችን መለዋወጥ እንዲያስችል ሃገራቱ ተወካይ እንዲሰይሙ ጋብዘዋል፡፡

ሚኒስትሩ በደብዳቤያቸው ግብዣው ከሶስቱ ሃገራት በተውጣጣው ገለልተኛ የባለሙያዎች ቡድን በተዘጋጀው የግድቡ የውሃ ሙሌት የጊዜ ሰሌዳ ስምምነትን መሰረት ያደረገ መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡

የግድቡ ግንባታ ሂደትና የክረምት ወቅት መቃረቡን ያነሱት ሚኒስትሩ በተግራባዊና አስፈላጊ ጉዳዮች ላይ በትብብር መስራት አስፈላጊ መሆኑን አስምረውበታል፡፡

የተወካዮች መሰየምም ትክክለኛ መረጃ ለመለዋወጥ ከማስቻሉም በላይ በአፍሪካ ህብረት አሸማጋይነት በሚካሄደው ድርድር ላይ መተማመንን ለመፍጠር እንደሚያግዝም ገልጸዋል፡፡

ኤፍ ቢ ሲ

Portlets anidados

Publicador de contenidos

— Resultados por página
Mostrando el intervalo 1 - 5 de 16 resultados.