ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ድርድር ከመጭው ክረምት በፊት ይጠናቀቃል የሚል እምነት እንዳላት አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ - መነሻ - am

Portlets anidados

Publicador de contenidos

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ vie, 17 jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች mié, 8 jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ mié, 8 jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Publicador de contenidos

ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ድርድር ከመጭው ክረምት በፊት ይጠናቀቃል የሚል እምነት እንዳላት አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ

ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ድርድር ከመጭው ክረምት በፊት ይጠናቀቃል የሚል እምነት እንዳላት አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ድርድር ከመጭው ክረምት በፊት ይጠናቀቃል የሚል እምነት እንዳላት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢኔ ኤሪክሰን ሶሬይድ ጋርተወያይተዋል፡፡
በዚህ ወቅትም በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ እና የታላቁ የህዳሴ ግድብ ድርድርን በተመለከተ ለሚኒስትሯ ገለጻ አድርገውላቸዋል፡፡
ከግድቡ ጋር በተያያዘ ያለውን ድርድርም ኢትዮጵያ ድርድሩን በቅንነት እያደረገች መሆኗን አስረድተዋል፡፡
አቶ ደመቀ በማብራሪያቸው በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ እየተካሄደ ያለው የሶስትዮሽ ድርድር ግድቡን ለመሙላት ከታሰበበት መጭው ክረምት በፊት ይጠናቀቃል የሚል እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል፡፡

Portlets anidados

Publicador de contenidos

— Resultados por página
Mostrando el intervalo 1 - 5 de 16 resultados.