የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሺንን ጎበኙ - መነሻ - am

Portlets anidados

Publicador de contenidos

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ vie, 17 jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች mié, 8 jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ mié, 8 jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Publicador de contenidos

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሺንን ጎበኙ

የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ ኤግዚቢሺን ለዕይታ ክፍት ከተደረገ ቀናት የተቆጠሩ ሲሆን በርካቶች በመጎብኘት ላይ ይገኛሉ ፡፡

በዛሬው ዕለት በተካሄደው የጉብኝት መርሃ ግብር የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች ተሳትፈዋል፡፡

በጉብኝቱ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር በለጠ ሞላ፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሁሪያ አሊ እንዲሁም ሌሎች የሚኒስቴር መ/ቤቱ ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች ተገኝተው በውሃ ሀብትና ኢነርጂ ዘርፍ የተሰሩ ስራዎች፣ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት የተከናወኑ ተግባራት እንዲሁም በቀሪ የግድቡ ግንባታ ተግባራት የሚፈለግ የህብረተሰብ ድጋፍ ዙሪያ ገለጻ ተደርጎላቸዋል፡፡

Portlets anidados

Publicador de contenidos

— Resultados por página
Mostrando el intervalo 1 - 5 de 16 resultados.