ሀገር አቀፍ የውሃ እና ኢነርጅ ዘርፍ ኤግዚቢዥን በይፋ ተጀመረ - መነሻ - am

Portlets anidados

Publicador de contenidos

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ vie, 17 jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች mié, 8 jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ mié, 8 jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Publicador de contenidos

ሀገር አቀፍ የውሃ እና ኢነርጅ ዘርፍ ኤግዚቢዥን በይፋ ተጀመረ

“የውሃ ሃብታችን ለብልጽግናችን” በሚል መሪ ቃል ሀገር አቀፍ የውሃ እና ኢነርጅ ኤግዚቢሽን በብሄራዊ የሳይንስ ሙዚየም ትናንት ነሃሴ 12 ቀን 2015 ዓ.ም በይፋ ተጀምሯል፡፡

የኤግዚቢሺኑ መርሃ ግብር በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ እና በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ፕሬዚዳንት ሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን ተመርቆ ተከፍቷል፡፡

ኤግብዚቢሽኑ ለሳምንታት ከፍት ሆኖ የሚቆይ ሲሆን በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ እንደ ሀገር የተሰሩ ሥራዎች በተለይም የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደትና የተገኙ ውጤቶች፣ የውሃ ቴክኖሎጅ እምርታዎች፣ በኃይል ዘርፍ የተገኙ ድሎች ለእይታ ይቀርባሉ፡፡

ኤግብዚቢሽኑ በቀጣይ ሳምንታት በርካታ ሰዎች ይጎበኙታል ተብሎም ይጠበቃል፡፡

Portlets anidados

Publicador de contenidos

— Resultados por página
Mostrando el intervalo 1 - 5 de 16 resultados.