በጀርመን ኑረምበርግ ለህዳሴው ግድብ እና ለተጎዱ ወገኖች ማቋቋሚያ ከ1ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ - መነሻ - am
Portlets anidados
Publicador de contenidos
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
Búsqueda del contenido de Web
Publicador de contenidos
በጀርመን ኑረምበርግ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ማህበር አስተባባሪነት ለታላቁ የኢትዩጵያ ህዳሴ ግድብ እና ለተጎዱ ወገኖች ማቋቋሚያ በተካሄደ የገቢ ማሰባሰቢያ 1 ሚሊዮን 88 ሺህ ብር ተሰብስቧል።
የኢትዮጵያ የኢፌዲሪ ልዩ መልእክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን በተገኙበት መርሃ ግብር የማህበሩ አባላት በቀን አንድ ዩሮ ለወገን በማዋጣት ያለማቋረጥ እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
Portlets anidados
Publicador de contenidos
— Resultados por página