ኢትዮጵያ የጀመረቺው ፍትሀዊ ድርድር ፍጻሚ እንዲያገኝ ዝግጁ ናት – ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ - መነሻ - am

Verschachtelte Portlets

Asset Publisher

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Fr, 17 Jun 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች Mi, 8 Jun 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ Mi, 8 Jun 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Asset Publisher

ኢትዮጵያ የጀመረቺው ፍትሀዊ ድርድር ፍጻሚ እንዲያገኝ ዝግጁ ናት – ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ

የህዳሴውን ግድብ ድርድር ወደ አፍሪክ ህብረት እንዲመለስ የጸጥታው ምክር ቤት አባላት ላደረጉት አስተዋጾ የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ምስጋና አቀረቡ።

የምክር ቤቱ አባላት ኢትዮጵያ የጀመረቺው ጉዳት የመያስከትለውን የልማት ፕሮጄክት በቅንነት ስለተረዱና ድርድሩ ወደ አፍሪካ ህብረት እንዲመለስ ስላደረጉ ሚንስትሩ በቲውተር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ አመስግነዋል።

ኢትዮጵያ የጀመረቺውን ፍትሀዊ እና ሁሉን ተጠቃሚ የሚያደረገው የሶስትዩሽ ድርድር ፍጻሚ እንዲያገኝ ዝግጁ መሆኗን አረጋግጠዋል።

ባለፈው ሐሙስ ሀገሬን ወክዬ በጸጥታው ምክር ቤት ውጤታማ ገለጻ አድርጌያለሁ ያሉት ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ፥ የህዳሴው ግድብ ድርድር በአፍሪካ ህብረት መፍትኤ እንደሚያገኝ እምነታቸው እንደሆን አስፍረዋል።

ኤፍ ሐምሌ 6 2013

Verschachtelte Portlets

Asset Publisher

— 5 Elemente pro Seite
Zeige 1 - 5 von 16 Ergebnissen.