ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ - መነሻ - am
Mòduls de portal imbricats
Editor de continguts
Statistics
× አድራሻ: ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስኩየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር
Cerca de contingut web
Editor de continguts
ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ
ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ድጋፍ ከሐምሌ 1/2013 እስከ ግንቦት 30/2014 ዓ.ም 984 ሚሊዮን 702 ሺህ 16ብር ተሰብስቧል፡፡
ድጋፉ የተሰበሰበው ከሀገር ውስጥ ቦንድ ሽያጭና ስጦታ፣ከዲያስፖራ ቦንድ ሽያጭና ስጦታ፣በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ስጦታ አካውንት ገቢ፣ ከፒን ሺያጭ ገቢና ከ8100 አጭር የሞባይል ስልክ መልዕክት አገልግሎት የተገኘ መሆኑንም ታውቋል፡፡
የግድቡ ግንባታ ከተጀመረበት 2003 ዓ.ም እስከ ግንቦት 30/2014 ዓ.ም ድረስ ከሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር ከሚገኙ የዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላት እንዲሁም ከልዩ ልዩ ገቢዎች በአጠቃላይ 16 ቢሊዮን 713ሚሊዮን 716 ሺህ 691 ብር ተሰብስቧል፡፡
Mòduls de portal imbricats
Editor de continguts
— 5 articles per pàgina