ዶ/ር ኢኒጅነር ስለሺ በቀለ ለተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ ማብራርያ ሰጡ - መነሻ - am

Mòduls de portal imbricats

Editor de continguts

ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት 11 ወራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ dv., 17 de juny 2022

ታንዛኒያ ሕዳሴ ግድቡ ሁሉንም የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገለጸች dc., 8 de juny 2022

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ dc., 8 de juny 2022

Statistics

× አድራሻቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ኢትዮጵያ.
× ግንባታዉ የተጀመረበት ጊዜ :2011 እ.ኤ.አ.
×ስፋት፡1,874 ስየር ኪሎ ሜትር
× የመያዝ አቅም: 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

Editor de continguts

ዶ/ር ኢኒጅነር ስለሺ በቀለ ለተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ ማብራርያ ሰጡ

የውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢኒጅነር ስለሺ በቀለ ለተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ ማብራርያ መስጠታቸውን ገለፁ።

ሚኒስትሩ ለዋና ፀሀፊው ግንባታው ስላለበት ሁኔታ ፣ ሰለሁለተኛ ዙር ሙሌት እንዲህም በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት ስለሚካሄደው ድርድር ተገቢውን ማብራሪያ ሰጥተዋል ።

ኢትዮጵያ በግድቡ ቴክኒካልም ሆነ ህጋዊ መንገዶች ዙርያ ግልፅ መርህ አስቀምጣ እየተጎዘች መሆኑንም አስረድተዋል ።

በግድቡ ዙርያ ለሚነሱ ጉዳዮች ለአፍሪካዊ ችግር አፍሪካዊ መፍትሔ የሚለውን መርህ በመከተል አፍሪካ በራሶ ጥበብ ችግሮቿን ሁሉ መሻገር እንደምትችል ለዓለም ማሳየት ይቻላል የሚል እምነት ኢትዮጵያ እንዳላትም ዶ/ር ኢኒጅነር ስለሺ በቀለ ገልፀዋል ።

Mòduls de portal imbricats

Editor de continguts

— 5 articles per pàgina
S'estan mostrant 1 - 5 de 16 resultats.